top of page

ስለ እኛ
እነሆኝ የበጎ አድራጎት ድርጂት March 23, 2017 GC. በኢትዮጵያ፣ በአሜሪካና ካናዳ ተመስረተ::
እነሆኝ የበጎ አድራጎት ድርጂት ከፖለቲካና ከሐይማኖት ነፃ የሆነ ድርጂት ነው::
እነሆኝ የበጎ አድራጎት ድርጂት በኢትዮጵያ ውስጥ እረዳት አልባ ለሆኑ ሕፃናት መጠለያ፣ ምግብ ፣ ውሐ፣ ልብስ፣ህክምና እንዲሁም ከትምህርት ገበታቸው ለተፈናቀሉ ህፃናት ወደትምህርት ገበታቸው ተመልስው የወደፊት ሕይወታቸውን በጥሩ ሁኔታ እንዲቀጥሉ የሚያደርግ ትርፋማ ድርጂት ነው::

እነሆኝ ማለት ምን ማለት ነው?
እነሆኝ ማለት እራስን ዝቅ አድርጎ ለተጎዱ ወገኖቻችን ለአገልግሎት እራስን መስጠት፣ትህትነት ፣ ቅንነት ፣ ቸርነት ለበጎ ነገር ሁሉ ለአገልግሎት ቀርቦ ማቅረብ መሆን በፍቃደኝነት በሙሉ ልብ መታዘዝ ::